1 COMMENT

  1. RECENTLY Zelalem Mulatu, deputy of the Addis Ababa City Education Bureau speaking to BBC said‘‘We are planning to feed more than 300,000 students ”in Addis Ababa while Communities in Ethiopia’s Somali Region face chronic drought linked to climate change with no avail.

    300,000 ADDIS ABABA PUPIL ONLY ???

    WHAT ABOUT THE REST OF THE CHILDREN THAT ARE STARVING??

    IS THIS ANOTHER FAVORITISM OF EPRDF GAME , REWARDING ONLY IT’S SUPPORTERS TO GET VOTE??

    EPRDF ONCE AGAIN TO RULE ETHIOPIA BY BRIBING VOTES AND PUNISHING OPPOSITION/COMPETITORS : Government denies food aid “manipulated” for political gain

    https://reliefweb.int/report/ethiopia/ethiopia-government-denies-food-aid-manipulated-political-gain

    https://www.globalpolicy.org/social-and-economic-policy/world-hunger/lack-of-hunger-relief-and-other-food-aid-challenges/49202-ethiopia-government-denies-food-aid-manipulated-for-political-gain.html

    https://ethiopianreview.com/content/28149

    Ethiopia: Government Denies Food Aid “Manipulated” for Political Gain

    https://ecadforum.com/2019/09/23/pupils-in-government-schools-in-ethiopia-to-eat-free-meals/

    https://www.theguardian.com/world/2010/may/25/ethiopia-election-irregularities-claim

    https://mereja.com/amharic/v2/137264

    ባህር ትራንስፖርት ሜቴክ የ2 ቢሊዮን ብር እዳ አልከፈለኝም አለ

    የሜቴክ የዱቤ አገልግሎት ክፍያ እዳን አለመክፈል

    የኢትዮጵያ የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ለብረታ ብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን (ሜቴክ) የ2 ቢሊዮን ብር የዱቤ አገልግሎት ቢሰጥም ክፍያው እንዳልተፈፀመለት ገለፀ፡፡

    የወጪና ገቢ እቃዎች ማጓጓዝ ላይ የሚሰራው መንግሥታዊው የባህር ትራንስፖርትና ሎጅስቲክስ አገልግሎት ድርጅት ለብረታ ብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽንም በዚሁ ዘርፍ የዱቤ አገልግሎትን እንደሰጠ ይናገራል፡፡

    በጉዳዩ ላይ አሐዱ ቴሌቪዥን ማብራሪያ የጠየቀው የብረታ ብረትና ኢንጅነሪንግ ኮርፖሬሽን ድርጅቱ ለሰጠው የዱቤ አገልግሎት ክፍያ እንዲፈፀምለት በደብዳቤ መጠየቁን በመጠቆም ያለበትን እዳ እያጣራ እንደሆነ አሳውቋል፡፡

    ተቋሙ የነበረበትን የሒሳብ አያያዝ ክፍተት ለተፈጠሩበት ችግሮች በምክንያትነት የሚጠቅሰው ሜቴክ፣ ‹‹እዳዬን በአንድ ጊዜ መክፈል አልችልም፤ መቼ ከፍዬ እንደምጨርስም ለባህር ትራንስፖርት ድርጅቱ ምክረ ሃሳብ የማቀረርብና የምደራደርበት ይሆናል ብሏል፡፡

    (አሐዱ ቲቪ)

    ፖለቲካ
    በሜቴክ ተመርተው ገዥ ያጡ ከአሥር ሺሕ በላይ ትራክተሮችና መለዋወጫዎች በርካሽ ዋጋ እንዲሸጡ ወይም በስጦታ እንዲበረከቱ ተወሰነ
    11 August 2019
    ዮሐንስ አንበርብር

    https://www.ethiopianreporter.com/article/16421

    https://www.dw.com/en/communities-in-ethiopias-somali-region-face-chronic-drought-linked-to-climate-change/a-50551806

Comments are closed.